Pastor Tariku – ከእግዚአብሄር የሆነ ጽድቅ Medhane-Alem, Seattle 03/16/2014
ከእግዚአብሄር የሆነ ጽድቅ – By Pastor Tariku 03/16/2014 “21 አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ 22 እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤” ሮሜ 3:21-22