ከፌብሯሪ ወር መጀመርያ ጀምሮ የአገልጋዮች ስልጠና ይሰጣል። በቤተክርስትያን ውስጥ በማነኛውም አገልግሎት ገብታችሁ ለማገልገል የምትፈልጉና በአሁኑ ግዜ በተለያዩ አገልግሎቶች ተሰማርታችሁ እያገለገላችሁ ያላችሁ ወገኖች በሙሉ ቤተ ክርስትያን ያዘጋጀችውን የአገልጋዮች ስልጠና እንድትወስዱ አጥብቀን እናበረታታለን።

[contact-form-7 id=”1244″ title=”Contact form 1_copy”]