እግዚአብሄር ይችላል
“ኢየሱስም እነርሱን ተመልክቶ። ይህ በሰው ዘንድ አይቻልም በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል አላቸው።” ማቴዎስ 19፡26 “But Jesus looked at them and said, “With man this is impossible, but with God all things are possible.” Mathew 19:26
You can optionally write a description for the category here.
“ኢየሱስም እነርሱን ተመልክቶ። ይህ በሰው ዘንድ አይቻልም በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል አላቸው።” ማቴዎስ 19፡26 “But Jesus looked at them and said, “With man this is impossible, but with God all things are possible.” Mathew 19:26
“….አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል” 2ኛቆርኖቶስ 5፡17
Knowing God by brother Mamo Mulugeta
ፓስተር ግርማ ደሳለኝ – ወንጌላችን የትንሳኤ ወንጌል ነው! “የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” ሮሜ 8:34 “Who then is the one who condemns? No one. Christ Jesus who died—more than that, who was raised to life—is at the right hand of God and is also interceding for us.” […]
ነብይ መድህን ገ/ስላሴ – እግዚአብሄር በብዙ ጎዳና ይናገራል
“ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም። ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል።” 1ኛ ዮሃንስ 2፡15-17
ከእግዚአብሄር የሆነ ጽድቅ – By Pastor Tariku 03/16/2014 “21 አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ 22 እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤” ሮሜ 3:21-22
እኔስ? በወንድም አያልነህ “…ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።” ሉቃስ ወንጌል 1:26-38
ትህትና – በወንድም ከተማ “… እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።” Mathew 10:16 “… innocent as doves.”
Preconditions for Revival Preconditions to bring revival in this generation by pastor Girma Desalegn. Watch and contribute to bring the move of God for this time. ለሪቫይቫል ቅድመ ሁኔታዎች በፓስተር ግርማ ደሳለኝ። ኢዩኤል 2፡12-32 1. የተቀደስ ጉባዔ 2. የተቀደሰ ፆም 3. የተቀደስ ፀሎት